Our Goal

Below is the progress of our charity campaign to support local projects related to ecology and human rights.

$0 of $250,000 raised

My Donations

Here you can view your donations made to support our projects.

Please verify your email to access your donation history.

የመንፈሳዊና የዘመናዊ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በያዝነው የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዘመኑን የሚዋጁ የቤተ ክስትያን ምሁራንን ማፍራት ይኖርባታል፡፡ እነዚህ የነገረ መለኮት ምሁራን የቤተ ክርስቲያኗን አስተምህሮት ከዘመናዊው ትምህርት ጋር አቀናጅተው የሚያውቁ እንዲሆኑ ሁለቱም የትምህርት ዘርፎች የሚሰጡባቸው የትምህርት ተቋማት ያስፈልጓታል፡፡ ነገረ መለኮትን ከአካዳሚክ፣ ከማህበራዊ ጉዳይ፣ ከሳይንስ፣ ከፖለቲካ ሳይንስ፣ ብሎም ከሌሎች ጉዳዮች ጋር በአንጻራዊና በተጓዳኝ የሚሰጡባቸው ኮሌጆችን የሚይዝ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በጽርሐ ጽዮን ፕሮጀክት ውስጥ ከሚታቀፉት ተቋማት አንዱ ነው፡፡ በዚህ ተቋም ውስጥ የሚሰለጥኑ ተማሪዎችና ምሁራን የቤተ ክርስቲያኗን የወደፊት በአመራርና በማኔጅሜንት በኩል በትክክል ያጠኑና የሚያስፈልገውን የዕውቀት ተዋጽኦ ማድረግ የሚችሉ እንደሚሆኑ ይጠበቃል፡፡

Donation form

$
Personal Info

Terms

Donation Total: $500.00