Our Goal

Below is the progress of our charity campaign to support local projects related to ecology and human rights.

$0 of $100,000 raised

My Donations

Here you can view your donations made to support our projects.

Please verify your email to access your donation history.

መንበረ ጵጵስና እና የሀገረ ስብከት ጽ/ቤት ሕንፃ

የጽርሐ ጽዮን ፕሮጀክት በውስጡ ከሚያቅፋቸው ፕሮጀክቶች አንዱ የባሕር ዳር ሀገር ስብከት ጽ/ቤት ህንፃ ግንባታ ነው፡፡ የአርቲቸክራል ዲዛይኑ በብጹዓን ጳጳሳት አባቶች በራሳቸው ላይ በሚደፉበት የአስኬማ ቆብ ቅርጽ የተነደፈ ሲሆን፣ አሁን ተጀምረው እየተሰሩ ካሉት ፕሮጀክቶች አንዱ ነው፡፡ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ሐዋርያዊ ተልዕኮዋን በሚገባ እንድትፈጽምና ቤተ ክርስቲያኗ አገልግሎት በምትሰጥባቸው ቦታ ሁሉ ያሉ የሀገረ ስብከት ጽ/ቤቶች በተጠናከረ መንገድ መደራጀት ይኖርባቸዋል፡፡ የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ጥንታዊ የሆኑ የጣና ገዳማትን ጨምሮ ፹፭  አድባራትና አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናትን የሚያስተዳድር ጽ/ቤት ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ህንፃ ጊዜውን የሚመጥን፣ የተሟላ የቢሮና የአሰራር አደረጃጀት ያለውና የሀገረ ስብከቱን ጽ/ቤት በተለያዩ ዘርፎች የተሟላ ለማድረግ የሚያስፈልጉ ክፍሎች ይኖሩታል፡፡

Donation form

$
Personal Info

Terms

Donation Total: $500.00