Our Goal

Below is the progress of our charity campaign to support local projects related to ecology and human rights.

$0 of $100,000 raised

My Donations

Here you can view your donations made to support our projects.

Please verify your email to access your donation history.

ቤተ መጻሕፍት

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከምትታወቅባቸው ሀብታቶቿ መካከል ዋነኛው ለብዙ መቶ አመታት ጠብቃ ያቆየቻቸው ድርሳናትና መጻሕፍት ናቸው፡፡ በሌላው አለማት የማይገኙ ዶክሜንቶችና ጽሁፎች በገዳማትና በአብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ይገኛሉ፡፡ እነዚህን መጻሕፍትና ድርሳናት የቤተ ክርስቲያናንና ሌሎችንም የአለም ጥበባት አምቀው የያዙ ናቸው፡፡ ስለህክምና፣ ስለማዕድናት፣ ስለስነጠፈር፣ ስለከዋክብት፣ ስለትውልዶች ወዘተ አብዝተው የሚተርኩ ጽሁፎች የያዙት ጥበብ ለተማሪዎች፣ ለምሁራን፣ ለሀገር ቤትና ለአለም አቀፍ ተመራማሪዎች ተጠብቀው የሚቆዩትና ሲፈለጉ የሚገኙት በተደራጀ ቤተ መጻሕፍት ውስጥ ነው፡፡ ይህ ተቋም ዘመናዊነትን በጠበቀ መንገድ የሚደራጅ ሲሆን ዘመኑ በሚፈቅደው መንገድ የኢንፎርሜሽን ሳይንስ ጥበብ በሚፈቅደው መንገድ ተሰርቶ ጊዜውን የሚዋጅ ቤተ መጻሕፍት እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡

Donation form

$
Personal Info

Terms

Donation Total: $500.00